Monday, April 29, 2013

የተዘነጉት እስረኞች” እና የተዘነጋው የቤተሰቦቻቸው ስቃይ (Zone 9)

Nardos
Nardos
ላለፉት አራት ዓመታት ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ቅዳሜ እና እሁድ የሄደ ሰው ወጣቷን ናርዶስን ሳያገኝ አይመለስም፡፡ ናርዶስ ገና የ20 ዓመት ወጣትእና በኪያሜድ የመጀመሪያ ዓመት የነርሲንግ ተማሪ ናት፡፡ ናርዶስ ዘሪሁን በየሳምንቱ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት የምትመላለሰው በ‹‹አሸባሪነት›› ‹በእነብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ መዝገብ› ከተከሰሱት 36 ሰዎች መካከል ዕድሜ ልክ የተፈረደባትን እናቷን ልትጎበኝ ነው፡፡ እነዚህ እስረኞች ሚያዝያ 16/2001 አመሻሹ 12 ሰዓት አካባቢ ነበር ሁሉም በያሉበት በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡ እኛም 4ኛ ዓመታቸውን ለማሰብ ተሰባስበን ወደቃሊቲ ማረሚያ ቤት በተለይ እማዋይሽ ዓለሙን ለመጠየቅ ሄደን ነበር፡፡ እንደተለመደው ናርዶስንም አገኘናት እና ብዙ ነገሮችን አጫወተችን፡፡ ናርዶስ ትረካዋን የጀመረችው እናቷን እና ሌሎችም በተመሳሳይ መዝገብ ተከሰው የተፈረደባቸውን ሰዎች አያያዝ ነበር፡፡ ‹‹ሳስበው የተረሱ ያህል እየተሰማኝ ነው፤ ምክንያቱም ብዙ ጊዜ ሚዲያዎች ስለነሱ አይደለም እያነሱ ያሉት፡፡በእናቴ ክስ የታሰሩት ከ30 ሰዎች በላይ ናቸው፡፡ አንድ ሰሞን ከይቅርታ ጋር በተያያዘ ስማቸው እየተነሳ ነበር አሁን ግን ሁሉነገር የተረሳ ይመስለኛል›› በማለት የእስሩ ሕመም ለታሳሪዎቹ እና ለቤተሰቦቻቸው ግን የሚረሳ ዓይነት አለመሆኑን ነገረችን፡፡
‹‹ሚያዝያ 16፣ አርብ ቀን ነበር ሁሉም የተያዙት›› በማለት ሲታሰሩ የነበረውን ጠቅላላ ሁኔታ በማስታወስ ትጀምራለች፡፡ ‹‹ለአንድ ሰው የመጡ የማይመስሉ ብዙ ሲቪል የለበሱ እና የፌዴራል ፖሊስ ልብስ የለበሱ ፖሊሶች መሳሪያቸውን አቀባብለው ነበር ወደቤት የገቡት፡፡ ስልካችሁን አጥፉ ወደማንም እንዳትደውሉ አሉን፡፡ የብርበራ ማዘዣ ይዘው ነበር፤ ‹ቤት ልንፈትሽ ነው የመጣነው እማዋይሽ ዓለሙ በቁጥጥር ስር ውለሻል› አሏት ቤት ፍተሻው እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ድረስ ቀጥሏል፡፡ ቀኑ አርብ ነበር፤ እናቴ ደግሞ እስከ 12 ሰዓት ትጾም ስለነበር ከሥራ ወደቤት እንደገባች ‹ምግብ ስጡኝ› እያለች እያለ ነበር ፖሊሶች የገቡት ስለዚህ ምግብ ሳትበላ ውላ ነው ወደ እስርቤት የወሰዷት፡፡ ከዚያ በኋላ አራት ወራት ያክል ዓይኗን አላየነውም ነበር፤ ትሙት ትኑር የምናውቀው ነገር አልነበረም፡፡ ደግነቱ በሌላ ጉዳይ ታስራ በተፈታች ሴት አማካይነት መልዕክት ደረሰኝ፡፡ ‹አንቺ ደህና ከሆንሽ ሽሮ እና ጎመን ሰርተሸ አስገቢልኝ፤ እኔ ደግሞ ደኅንነቴነን የባናና ማስቲካ ወረቀት እልክልሻለሁ፡፡ ደኅና ካልሆንኩኝ ግን ያ ነገር ይቀራል› ብላ ላከችብኝ፡፡ ከዚያ እኔም ሽሮ እና ጎመን ሠርቼ በመላክ፣ እሷም የባናና ወረቀት በመላክ ደኅንነታችንን የሚገልፅ መልዕክት እንለዋወጥ ነበር፡፡ ይህ ሁሉ እየሆነ ባለበት ሰዓት እኛ በሌለንበት ጉዳያቸው ፍርድ ቤት ይታይ ነበር፡፡›› በማለት ጉዳያቸው በኢ ፍትሐዊ መንገድ በመንግሥት እንደተያዘ አጫውታናለች፡፡
‹‹እናቴ ስዕል መሳል ትወዳለች፡፡ እናም በየጊዜው የጀመረቻቸው ስዕሎች የተበላሹ ሲመስሏት ቅርጫት ውስጥ ትጥላቸዋለች፡፡ ይመስለኛል፤ የቤት ሠራተኛችን እጅ አለበት፡፡ ስትታሰር የቀረበባት መረጃ እነዚህ የተጣሉ ወረቀቶች ተሰብስበው ‹የድርጅቱን አርማ ስታዘጋጅ ነው› የሚል ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ ፈቃድ የነበረው፣ ያውም የማይሠራ ሽጉጥም እንዲሁ በማስረጃነት የቀረበባት መሆኑ ነው፡፡›› በማለት ለእርሷ ፍርዱ ፍትሐዊ አለመሆኑን እና እናቷም ነጻ መሆኗን እንደምታምን ነግራናለች፡፡
‹‹የሚያሳዝነው ነገር ደግሞ ሲታሰሩ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የተላለፈው ዜና ነው፤ እንኳን አገር ወዳዷ እናቴ ማንም ባገሩ ላይ የሚያደርገውን ነገር ነው አደረጉ ያለው፤›› የዜናውን ፖለቲካዊ ወገንተኝነት ወቅሳለች፡፡ እናቷ ሕዝብና አገር የማሸበር ፍላጎት ሊኖራት ለአገር ፍቅር ሕይወቷን የሰጠች መሆኗን ስታጫውተን ‹‹እናቴ ሁልጊዜ የምትነግረኝ ነገር አለ፤ ሕይወቴ ማለፍ ካለበት አገሬን በሚጠቅም ነገር መሆንአለበት ትለኝ ነበር፤›› ብላናለች፡፡ ነገር ግን መንግሥት በአንድ በኩል ‹‹ሕገ መንግሥቱን ለመናድ በመሞከር ነው ያሰርኳችሁ እያለ በሌላ በኩል ደግሞ የፖለቲካ እስረኞች የሉኝም ይላል፤›› ካለች በኋላ ‹‹ተቃዋሚ መባላቸው ካልቀረ የኢሕአዴግ መንግሥት የፖለቲካ እስረኞች እንደሆኑ ቢያምን እንኳ ጥሩ ነው፤›› ብላናለች፡፡ ‹‹እናቴ ለአገሯ ከማንም በላይ ሠርታለች ብዬ አምናለሁ፡፡ ነገር ግን አገራችን ለእናቴ ውለታዋን እየከፈለቻት ነው ብዬ አላምንም፡፡ ያለሃጢያታቸው ሃጢያት ተሰጥቷቸው ነው ያሉት›› በማለት ፍርዱ አገር ወዳድእናቷን የሚያዋርድ እንደሆነ በሐዘን ተርካልናለች፡፡
የእናቷ በአሸባሪነት መፈረጅ ለናርዶስ ማኅበራዊ እና ስነልቦናዊ ቀውስ እያደረሰባት መሆኑንም አጫውታናለች፡፡ ‹‹ለትምህርቴ መስጠት የሚገባኝ ጊዜ ያህል መስጠት አልቻልኩም፤ እናቴ የታሰረችው እኔ ስምንተኛ ክፍል እያለሁ ነበር፡፡ ዩንቨርስቲ መግባት ሲኖርብኝ አሁን ግን ‹ነርሲንግ›እየተማርኩ ያለሁት በዚሁ ተፅዕኖ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ የእነርሱን የእስር ዜና ኢቲቪ ከአቀረበበት መንገድ አኳያ ትምህርት ቤት ውስጥ ራሱ እኔን መቅረብ የሚፈሩ ሰዎች አሉ፤› በማለት የእናቷ እስር በእርሷ ማኅበራዊ ሕይወቷ ላይ ያጠላበትን ጥላ አጫውታናለች፡፡
‹‹እስጢፋኖስ አካባቢ የሚገኘው እና በእናቴ ስም ተይዞ የነበረው የቀበሌ ቤታችን በልማት ስም ሲፈርስ እንኳን ለጎረቤቶቻችን በምትኩ ሲሰጣቸው ለእኛ ግን አልተሰጠንም፡፡ ሌላው ቀርቶ መታወቂያ እንኳን ለኛ ለመስጠት ፈቃደኞች አይደሉም›› ቤታቸውን ካፈረሱባቸው በኋላ አክስቷ ጋር እየኖረች እንደሆነ ስትነግረን በየመሐሉ እየገታችው ታወራልን የነበረው እምባዋ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ሲወርድ ማድረግ የቻልነው ነገር ቢኖር በዝምታ ማጀብ ነበር፡፡
‹‹ያለአባት ያሳደገችኝን የእናቴን ፍቅሯን አልጠገብኩትም›› የምትለን ናርዶስ ‹‹በዚህ ዕድሜዬ ለኔ የሚገባኝ ቦታ ቃሊቲ አልነበረም፡፡›› በማለት ብዙ ነገር መሥራት በነበረባት ጊዜ ቃሊቲ በመመላለስ እንዲባክን መንግሥት እንደፈረደባት እንደሚሰማት ነግራናለች፡፡ ‹‹አራት ዓመቱን በአሰቃቂ ሁኔታ ነው ያሳለፍኩት፤ ከ16 ዓመታት በኋላ ከእስር የተፈታው አባቴ የራሱን ሁሉ ነገር ትቶ ሕይወቱን ለኔ መስዋዕት ባያደርግ ኖሮ አልወጣውም ነበር›› በማለት እንደ ዕድል እናቷ ከመታሰሯ ሁለት ወርያክል ቀድሞ በተፈታው አባቷ ድጋፍ ከብዙ ቀውስ እንደተረፈች እየነገረችን ከናቷ ጋር የነበራትን ፍቅር ‹‹እናቴ ሁለ ነገሬ ነች!››ብላለች፡፡
‹‹እናቴን ሊጎዳ የሚያስብ ሰው እኔን አንድ ነገር ሊያደርግ ይችላል በሚል ተሳቅቄነው የምኖረው›› በማለት በዙሪያዋ ያለውን ወዳጅ እና ጠላት እንኳን ማመን እየቸገራት እሷ ራሷም ቢሆን ከማኅበረሰብ የመነጠል እና የመስጋት ስነልቦናዊ ችግር ውስጥ እንደሆነች አስረድታናለች፡፡
‹‹የርዕዮት ዓለሙ እህት እስከዳር ዓለሙ ‹የቤታችን ሰላም እና ፍቅር ከርዕዮት ዓለሙ ጋር ታስሯል› ያለችው በጣም ትክክል ነው›› በማለት በታሰሩት ሰዎች ቁጥር እኩል የሚሆኑ ቤተሰቦች በከፍተኛ ፈተናውስጥ እያለፉ መሆኑን አበክራ ነግራናለች፡፡
Reeyot Alemu
Reeyot Alemu
የናርዶስ ታሪክ የብቻዋ ታሪክ አይደለም፡፡ የሌሎች የብዙ ቤተሰቦቻቸው የታሰሩባቸው ቤተሰቦች ታሪክ ነው፡፡ ናርዶስም ‹‹እንደኔ ሁሉ ችግር ላይ ያሉ፣ አባቶቻቸው የታሰሩባቸው ብዙ ልጆች አሉ›› ብላናለች፡፡ በዚሁ መዝገብ ተከሰው የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው አቶ መላኩ ተፈራ ቤተሰቦችም ከሰኞ እስከ እሁድ ቃሊቲ ደጃፍ ላይ ከማይጠፉት ሰዎች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በሥራ ጉዳይ ከአገር ውጪ ያለችው ልጃቸው ፅዮንም አባቷን ለመጎብኘት ሲባል ቶሎ፣ ቶሎ እንድትመላለስ ተገድዳለች፡፡ እነጄኔራል ተፈራ ማሞ፣ እነ አሳምነው ፅጌ እና ሌሎችም ደግሞ በእስረኞች መሐል ‹‹ተነስቷል በሚል ፀብ›› ሰበብ ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ወደዝዋይ እንዲዛወሩ ተደርገዋል፡፡ ይህ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዳይገናኙ ሌላ ተጨማሪ ጫና አሳድሮባቸዋል ብላናለች፡፡ እዚህ የቀሩት ታሳሪዎችም አጋሮቻቸውን በማጣት ለብቸኝነት ስሜት ተዳርገዋል፡፡
ከነርሱ መዝገብ ውጪ ያሉ ሌሎችም እስረኞች እና ቤተሰቦቻቸው በተመሳሳይ ፈተና ውስጥ መሆናቸውን እስረኞችን ለመጎብኘት በሄድንባቸው ጊዜያት ተረድተናል፡፡መንግሥት ለፖለቲካ ግብአቱ የይቅርታ ደብዳቤ ካስፈረማቸው በኋላ እንኳን ለመፍታት ፍላጎት አያሳይም፡፡ ይልቁንም፤ ከቦታ ቦታ እያዘዋወረ ስቃያቸውን ያበዛል፡፡ ለዚህ እንደምሳሌ ባለፈው አርብ (ሚያዝያ 11/2005) ወደዝዋይ እንዲዘዋወር የተደረገው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ተጠቃሽ ነው፡፡
Ethiopian Journalist arrested
Ethiopian Journalist arrested
በእርሱ የጋዜጠኝነት ደሞዝ ላይ ጥገኛ የነበሩት ባለቤቱ እና ልጁ (ፍትሕ ውብሸት) በእናትዬው መፍጨርጨር ሕይወታቸውን እንዲመሩ ከመገደዳቸውም በላይ አሁን የቤቱን አባውራ ለመጠየቅ ዝዋይ ድረስ እንዲመላለሱ ተፈርዶባቸዋል፡፡ ለዚህም ነው መንግሥት የፖለቲካ አይደሉም የሚላቸውን የፖለቲካ እስረኞችን ከነቤተሰቦቻቸው ከሚቀጣበት መንገድ ይታረም ዘንድ ሊጠየቅ ይገባዋል በማለት የምንመክረው፡፡ Share

Monday, April 8, 2013

En gutt koster det samme som en ku. Jenter leies ut for 70 kroner i året


En gutt koster det samme som en ku. Jenter leies ut for 70 kroner i året

Barna jobber fra de er fem år gamle. Arbeidsdagen er inntil 16 timer lang. Den 12 år gamle veveren Ake har ikke sett familien siden han ble sendt bort for fire år siden.
Gutten ser knapt dagslyset fra vevhuset. Hendene arbeider raskt, raskt – fra morgengry til midnatt. Deretter sover han noen timer ved siden av vevstolen.
For 12 år gamle Ake Sorsa er det en helt vanlig arbeidsdag. Han er en av Etiopias titusener barneslaver. Leirgulvet er sprukket og kaldt. Ake sitter på en plastsekk han har forsøkt å legge som en dyne. Hodet beveger seg til venstre og høyre, til venstre og høyre. Under hendene hans vokser det frem et hvitstripet tøy. Svirr, klonk, svirr, klonk, lyder det. Han avbryter rutinen bare når tråden ryker.
Det er tidlig morgen i Etiopias hovedstad Addis Abeba. Vi befinner oss et stykke opp på Entotofjellet, 3000 meter over havet. Temperaturen ligger noen grader over null. Her ligger en hytteby der gatene er dekket med rød jord. Vi hører hunder som gjør og barn som leker mellom hus av rustent bølgeblikk.
Ake Sorsa (12).
Vevstuen er ca. 20 kvadratmeter og har plass til åtte vevstoler. Det ligger tråd overalt, og det er vanskelig å ta seg frem. Et enslig lysrør kaster et hvitt skinn fra en takbjelke. Gjennom et lite hull i bølgeblikktaket synes en liten stripe dagslys. 12 år gamle Ake er vant til å arbeide i halvmørke. Han sto opp klokken fem i morges og begynte å veve mens det ennå var stille utenfor og himmelen fremdeles var svart. I kveld får han ta en pause for å spise dagens eneste måltid. Han håper det blir noe annet enn maisgrøt.Deretter jobber han et par timer igjen frem mot midnatt. Det er en vanlig arbeidsdag for en etiopisk vevslave. Dupper han av i løpet av den 16 timer lange arbeidsdagen, blir han straks vekket.
Den svarte treningsdrakten henger løst over hans smale skuldre. Ermene har han brettet opp til albuene. Trass i at Ake arbeider med tekstiler, eier han ikke noe klesskift. Noen få eiendeler henger i et par plastposer på en spiker på veggen. Hyller finnes ikke. Guttens far og søsken bor i byen Chencha sør i Etiopia.
- Jeg har ikke sett dem siden jeg ble sendt bort for fire år siden, sier Ake stille. Han viser soveplassen sin. På en tynn plastmadrass, ikke tykkere enn et ullteppe, i et hjørne ved vevstolen.
Pleier han å fryse? Er han sulten? Redd?
Ake flakker med blikket. Han våger ikke svare. Arbeidsgiveren står utenfor døren.

Vedsamlersken

En mils vei lenger opp på fjellet arbeider ti år gamle Serawit Kanu i eukalyptusskogen. Hun soper sammen grener og løv på bakken. Kosten har hun laget selv av et knippe strå. Noen ganger strekker hun på seg og står og kikker med forskremte øyne inn blant trærne. Hun vet at det finnes hyener der. Og noen ganger menn, som vil tvinge til seg sex.
Serawit Kanu (10) får aldri gå på skolen eller leke. Hver dag tvinges hun opp klokken fire, går tre timer til skogen der hun samler 50 kilo kvister som hun bærer like langt tilbake før hun selger det. Veden er verdt fem kroner, men Serawit får ikke beholde pengene.
Serawit Kanu (10).
Mens Ake fremdeles sov i vevhuset, gikk Serawit langs den øde veien oppover fjellet. En spasertur som tar tre timer, og som får brystkassen til å heve seg fort i den oksygenfattige luften. Nå har hun rukket å sope sammen flere små løvhauger og leter etter kvister. Et stykke bortenfor plukker ni år gamle Abeba Yilma tørre grener med hendene, en og en til favnen er full.Jentene holder seg nær hverandre i skogen. Det føles mindre farlig da.
- Kommer det ville dyr eller dumme menn, skriker vi kjempehøyt, sier Serawit. Ved er en handelsvare i Etiopia, der man lager mat og varmer opp boligene med åpen ild. Arbeidet med å bære hjem veden utføres – i tråd med tradisjonen – av kvinner.
Serawit og Abeba fortsetter å arbeide til de har samlet sammen rundt 50 kilo kvister og grener hver. Ved hjelp av taustumper og sekker knytter de sammen kvistene til store pakker. De veier mer enn fotograf Maria Östlin, som er vant til å bære tungt kamerautstyr, greier å løfte.
- Nei, Gud så tungt, jeg greier ikke, sier hun og peser. Etterpå har hun dype merker på skuldrene etter bæreremmene.

Til markedet i byen

Men jentene hjelper hverandre med å få veden opp på ryggen. Deretter begynner de å vandre tilbake nedover fjellet. På veien møter de eldre kvinner som går bøyd, med overkroppene parallelt med bakken. De bærer på enda tyngre vedpakker, over to meter lange. Tre timer senere selger jentene veden i Addis Abeba.
Fortjenesten – fem kroner pr. vedbunt – er en vanlig dagsinntekt for mange etiopiere. Jentene gir alt til sin arbeidsgiver. Som barneslaver får de ingen penger for jobben.
For Ake, Serawit og Abeba begynte slaveriet på busstasjonen i sentrum av Addis Abeba. Her stiger utallige barn av bussen sammen med en ukjent ledsager, trette og brunskitne av veistøv.Det finnes ingen offentlig statistikk over menneskehandelen i Etiopia, men den internasjonale organisasjonen for migrasjon anslår at 20.000 barn blir solgt som slaver hvert år. En politisjef forteller at minst 30 jenter blir oppdaget, bare på bussterminalen, hver uke.
- Traffickingen er så omfattende at vi ikke rekker å etterforske alle tilfellene. Vi har akutt behov for flere ressurser, sier politiinspektør Atsede Wordofa, som er sjef for barnevernsavdelingen I Addis Abeba.
Serawit Kanu var syv år da hun ble offer for en menneskehandler. Hun minnes den lange reisen, den første i hennes liv.
- Min far satte meg på en buss med en mann og sendte meg hit. Det var nesten ikke flere igjen av oss hjemme da, sier hun. Hva da ingen igjen? Hva mener hun? Vi behøver ikke reise i hennes fotspor for å forstå hva hun forsøker å si.

Fattige bønder

Akkurat som vevslaven Ake Sorsa kommer Serawit Kanu fra byen Chencha, en høyslette sør i Etiopia der man kan se ut over røde sjøer og gul savanne. Det tar 14 timer på humpete veier å kjøre hit med rutebussen. Det siste stykket er det flere eseldrosjer enn biler på veiene. Noen få hus i det lille samfunnet har innlagt elektrisitet, men det ser strømbrudd hver dag.
Frie barn i landsbyen Chencha.
Her lever et stammefolk som pleide å være krigere, men som nå er jordbrukere. De bor i hytter som minner om bikuber og dyrker bananer, epler og mango, som de selger. All jord eies av staten, og for mange spiser leien opp en stor del av fortjenesten.Finanskrisen i 2008 var et hardt slag. I rene tall ble den vestlige verden rammet hardere enn Afrika, men her er marginene mindre.
Ti prosent tilbakegang i Europa kan bety at en familie ikke har råd til å kjøpe fastfood like ofte. Fem prosent nedgang i Etiopia kan bety sult. I tørkeperioder, den seneste var i 2011, skrumper avlingene inn, og buskapen faller sammen og dør på samme tid som matprisene galopperer. Kvinnene må gå i timevis for å finne vann, og det de finner er ikke engang rent.

Et barn for en ku

Blant familiene som rammes, stiller menneskehandlerne spørsmålet: Hva koster et barn? Eldstegutten for en ku? Mellomste sønn for jordleien? Den førstefødte datteren for 70 kroner i året? Det er vanlig pris.
For en jordbruker som knapt greier å skrape sammen 600 kroner i årsinntekt, er det et betydelig bidrag til husholdningskassen. Og en munn mindre å mette. Dessuten lover handelsmennene at barna skal få et bedre liv i hovedstaden. Utdannelse, jobbtilbud og finere klær.
Shasete Kanu har seks barn. Tre sønner og en datter er solgt, yngstedatteren er døende av tuberkulose. De fikk aldri penger for barna de solgte, forteller hun, og de har ikke råd til medisiner som ville reddet Element (8). Faren har reist for å forsøke å hjelpe de andre barna, kun en sønn er igjen og kan hjelpe moren med å dyrke litt jord.
Shasete Kanu. Yngstedatteren Element (8) er døende av tuberkulose.
FOTO: Maria Östlin
Shashete Kanu visste ikke at løftene var falske da hun sendte Serawit i vei den dagen for tre år siden. Vi finner moren i en hytte ved en enslig gård utenfor Chencha. Den nest eldste sønnen hennes, 18 år gamle Matiwous, hjelper henne å dyrke jorden. Yngstedatteren Element (8) ligger for døden med tuberkulose.Ingen andre familiemedlemmer er igjen. Tre sønner er blitt solgt, pluss datteren Serawit. Da det aldri kom noen penger, og da ryktene begynte å gå om at barna var solgt som slaver, dro faren for å lete etter dem.
- Han bor i Addis Abeba nå og forsøker å befri og hjelpe barna. Men han har ingen penger, sier Shashete Kanu. Selv har hun ikke sett noen av dem siden den dagen de ble satt på bussen.
- Jeg spør meg selv hele tiden om det er noe jeg kan gjøre for å reise og møte dem. Vi har ikke penger til å reise alle tre, og jeg kan ikke forlate min sønn her for å ta seg av min syke, lille jente. Datteren Elements liv vil trolig kunne reddes dersom hun får behandling på sykehus, men den lille familien har heller ikke råd til medisiner eller helsestell. Sønnen Matiwous sparker frustrert i gresset. Når han begynner å snakke, brister han i gråt.

Frastjålet barndommen

- Jeg er redd. Jeg har mistet halve min familie, og nå holder jeg på å miste resten også, sier han.
Noen av nabobarna kommer løpende inn på gården. De lærer å lese og skrive på skolen i Chencha og kan si noen setninger på engelsk. One, two, three, four, five, six, teller de i kor når de ser oss. Serawit Kanu er blitt frastjålet både sin barndom og muligheten til skolegang. Som andre vedsamlere er hun analfabet og har stadig vondt i ryggen. Men hun har likevel vært heldig.
Shasete Kanu med datteren Element (8) og sønnen Matiwous (18) hjemme på gården utenfor Chencha.
Shasete Kanu med datteren Element (8) og sønnen Matiwous (18).
Enkelte av jentene som hentes fra landsbygda sendes videre til De forente arabiske emirater og Saudi-Arabia, der de blir hushjelper og sexslaver. I disse landene koster et barn alt fra 5000 til 140.000 kroner – jo yngre de er, jo høyere er prisen. Summene kan sammenlignes med Etiopias brutto nasjonalprodukt, som er 2100 kroner pr. innbygger i året.Andre tvangsprostitueres i Addis Abeba i bydelen Merkato, der en jente koster 35 kroner for natten.
- Den yngste piken vi befridde fra prostitusjon der, var ni år. Hun hadde så alvorlige skader i underlivet at hun måtte gå til spesiallege én gang i uken, sier sosialarbeideren Sosena Shiferaw.
Hun er ansvarlig for et rehabiliteringsprogram for jenter som har solgt sex under tvang. Det drives av den lokale hjelpeorganisasjonen HCE, Hope for children of Etiopia, en ikke-statlig organisasjon som støttes av den svenske Legemisjonen.
HCE har også et rehabiliteringssenter for gatebarn, der de får bo, og de har bygget spesialskolen Entoto Freedom School i hyttebyen Entoto, der vevslaver og vedbærere får skolegang og et måltid mat om dagen.
Frisørskolen er startet av HCE, som utdanner gatebarn, befridde slaver og barneprostituerte.
- Barneslavene er for gamle og ligger for langt etter kunnskapsmessig til å kunne begynne i den kommunale skolen. Vi forhandler med arbeidsgiverne deres og har greid å få til en avtale med flere av dem om at barna bare får jobbe frem til klokken 13. Deretter spiser de formiddagsmat hos oss og får en halv dags undervisning, sier Yonas Tesfaye, en av grunnleggerne av HCE.I løpet av ett år lærer barna seg å bli frisører, skreddere eller kokker og kan i beste fall starte sin egen virksomhet i fremtiden. Lettest er det for guttene som allerede kan veve. Jentene mangler fagkunnskaper og er i dårligere fysisk form.

Aidsdøden

Når et navn strykes av klasselisten på skolen, har barnet ofte omkommet av hiv/aids. I forrige semester var det tre barn som døde.
Mange har innvortes sykdommer, søvnproblemer, er feilernærte eller underernærte og veldig redde. Mengistu Bunaro, HCE
- Mange har innvortes sykdommer, søvnproblemer, er feilernærte eller underernærte og veldig redde. Jenter som bærer ved, får også kroniske belastningsskader. Regelmessig belastning hemmer veksten og skader skjelettet. Bekkenet deformeres, slik at de vil oppleve gjentatte aborter og ikke kunne føde barn, sier Mengistu Bunaro, som er hjelpearbeider hos HCE.
De tusener av slavebarn som ikke er blant dem som får hjelp, våger sjelden sette seg imot sin arbeidsgiver eller rømme på egen hånd.
Ifølge Den internasjonale arbeidsorganisasjonen ILO er arbeidsgivere bare interessert i barn dersom de er "billige, føyelige av natur, lettere å styre enn voksne og for engstelige til å klage".

60.000 gatebarn

Barn som ikke oppfører seg som forventet eller ikke greier arbeidsoppgavene, risikerer å bli satt på gaten. Der er det allerede 60.000 andre små jenter og gutter som sover i portrom eller på gaten. Ingen kommer til å spørre etter dem. Det et bare å kjøpe et nytt barn.
- Brød. Jeg behøver brød. Hjelp meg, sier en liten gutt som løper langs en trafikkert vei og forsøker å stanse biler. Han er kanskje ti år gammel. Blikket er desperat.

Han dukket opp fra ingensteds, fra et hull i en mur. Der ser det ut til å bo enda et lite barn. Rundt hullet er bakken dekket av søppel og knust glass.På den andre siden av gaten går en svensk turist og ser på vevde tekstiler. I en liten kiosk finner kvinnen et stripete langt sjal som hun legger om halsen.
- Bare 200 birr, sier selgeren.
- Nei, det er for dyrt, svarer kvinnen.
Hun greier å prute ned prisen til 120 birr – 37 norske kroner – og smiler bredt når hun går av sted med posen i hånden.
Veveren Ake Sorsa får ikke en øre av fortjenesten. I morgen, før den smale strålen av dagslys har begynt å finne veien ned gjennom det lille hullet i taket på vevstuen, kommer han til å veve nye sjal.

Saturday, March 30, 2013

እያንጓለለ” የአዜብ ኮሜዲ


“መለስ ወደዚህ ዓለም ጭንቅላቱን ይዞ ለዝህች አገር ለዚህች ምድር የሚጠቅም ሃሰብ አመነጨ ለግሌ ለቤተሰቦቼ ሳይል አንድ ቀን ለራሱ ሳይሆን መንግስት በሚሰጠው ደመወዝ በፔሮል የሚከፈል መሪ በዓለም ላይ መለስ ብቻ ነው።” አዜብ መስፍን
የዛሬ ሁለት አመት ገደማ ዝናው ገኖ የነበረው የቀድሞው መንግስት ተራ ወታደር የነበረው ታምራት ገለታ የተባለ አባይ ጠንቋይ ሴት ወንዱን መሃይም ምሁሩን ብቻ ከተራውAzeb Mesfin, the wife of Meles Zenawi ዜጋ እስከዘመኑ ባለስልጣናት ሲያሰግድ ለቃልቻ ጣዖቱ ግብር ሲያስገባ የበረታ መንፈሳዊ ሃይል የተቀዳጀ እንደሆነ በአንድ ግዜ በተለያየ ቦታ እንደሚገለጽ ለተማጠነው ሃብት ጤና ትዳር እንደሚሰጥ በመስበክ ብዙ የዋሃንን አሳምኖ እስከ መመለክ ደርሶ የእግሩን እጣቢ እነደ ጠበል ሲያስጠጣ የነሆለሉለትን ሃብታሞች መድሃኒት በማጠጣት ገድሎ ሃብታቸውን የወረሰበትን የዩንቨርስቲ ምሩቃንን ሳየቀር ሳር እያስጎዘጎዘ ቡና እያስወቀጠ ይካደም የነበረበትን ሞራል አልባ የእውነት ድራማ በፍርድ መቋጫ እስካገኘበት ድረስ ያለውን የግለሰቡን የአጭበርባሪ ጥንቆላ ተውኔት ያንድ ወቅት መነጋገሪ ሆኖ የድርጊቱ ሰለባዎችና ራሱ ወንጀል ፈጻሚው ጭምር ለፖሊስ ይሰጡ የነበረውን መረጃ በየፌስቡኩና በዩትዩብ ተለቆ ጉድ ሲባል ነበር። ይህ አባይ ጠንቋይ ታዲያ በማጭበርበር ባካበተው ሃብቱ የገነባቸውን የቢዝነስ ተቋማት የላቡ ውጤት መሆኑንና ህብረተሰቡን በመርዳት ያበረከተው በጎ አስተዋጾ የማይገባ ስም እንደተሰጠው ለመከራከር ያቀረበው እፍረት አልባ ሙግት ተገቢ በሆነ ቅጣት መደምደሙን አስተውለናል።
ይህ አባይ ጠንቋይ ቢታሰርም አምሳያዎቹ የፖለቲካ ሟርትና የሙት ራዕይ አስፈጻሚ ተንበርካኪ የወያኔ ሎሌዎች መለስ የተባለ ጣዖት አቁመው ሲበሉም ሲጠጡም ስሙን ካለነሱት የማይሆንላቸው እንደ ሃይለማርያም ደሳለኝ ያለ ነሆለል ወንጌላዊ ነኝ የሚል ወንጀለኛ ከጠንቋዩ ካዳሚዎች በባሰ አገላለጽ መንገድና እውነት መለስ ነው ሲል የሬሳ አምልኮውን የገለጠበት አጋጣሚ የዘርና መንደር ደዌ አይነልቦናቸውን የጋረዳቸው ካህን ነን ባይ ባለጥምጥሞች ሳይቀር ቃላት ያረከሱበትን ቅጥፈታዊ ሙገሳዎችንና የተጋነኑ በተረት የተሞሉ ከንቱ ውዳሴያቸውን እንደ ቃልቻው ታሪክ በመገረም ስንከታተለው የከረምንው ቴያትር ገና ትዝታው ሳይጠፋ ወይዘሮ አዜብ ሰሞኑን ባህርዳር ላይ የዘላበደችው የሃገሬ ሰው የአቡዬን መገበሪያ የበላ ያስለፈልፈዋል እንዲሉ ሳትጠየቅ ባሏ በድህነት ኖሮ በድህነት ማለፉን ቅንድቧ ሰበር እንኳ ሳይል ተጨፈኑ ላሞኛችሁ መሐይማዊ ትንተናዋ ብዕሬን እንዳነሳና ከነባለቤቷ ሲፈጽሙ የቆዩትን ወንጀል ለማስታወስ እንድገደድ አድርጎኛል ታዲያም እንዲሁ በደረቁ እንዳይሆን ያ ህዝብ አዳም ያሸረግድለት የነበረ ቃልቻ ሴራው ከሽፎ ዘብጥያ ከወረደ በኋላ ኮሜድያኑ አዝናኝና አስተማሪ
የሆነውን እያንጓለለ በሚል የተሰራው ክሊፕ ከቁመቱ በላይና በሌለው ራዕይ በወያኔዎች ዘንድ ተመላኪ ከሆነው መለስ ዜናዊ ጋር በአጭበርባሪነት ይሁን በጣዖትነት ተመሳሳይ ሁኔታ እንዳላቸው ይህ በኩምክና የታጀበች ሙዚቃ እንዲመለከቱት እጋብዛለሁ
ልባዊ ወዳጄ የሆነው የቀድሞው የሕወሃት ታጋይ የዛሬው የዲሞክራሲ አክቲቪስት አቶ መኮንን ዘለለው የዛሬዋን ስም የለሽ ንግስት አንዳንዶች የዘረፋ ሴትወይዘሮ ሲሉ የሚጠሯት የሰው በላውና የዘረኛው መለዝ ዜናዊ ባለቤት አዜብ ጎላ (አዜብ መስፍን) ወልቃይት ከሚገኝ አንድ መሸታ ቤት መልምሎ ለትግል ሲያሰልፋት ያቺ የገጠር ኮረዳ ዛሬ በሚለዮኖች ህልውና የምትቀልድ መከራ የማይመክራን ልበ ድፍን ትሆናለች ብሎ የገመተም ሆነ ያሰበ አልነበረም። ምግብ አጥተው ለሞት ከሚዳረጉ ህጻናት አፍ በበሽታ ከሚማቅቀው ደሃ ወገናችን ላይ በባሏ አመራር ከነጭፍሮቿ ያለ ይልኙታ ሲዘርፉ የኖሩት የህዝብ ሃብት የውጭ ሃገራትን ባንኮች ማጨናነቁን ሪፖርቶች ይፋ በሚያደርጉበት ወቅት ላይ 11 ቢለዮነ ዶላር መዘረፉንና በህገወጥ መንገድ ከሃገር መውጣቱ በአስተማማኝ መረጃ ይፋ በተደረገበት ሁኔታ ላይ ባሌ በችግር ነው የኖረው መንግስት ከሚከፍለው ውጪ ቤሳ ቤስቲን የሌለው ሃቀኞች ነን ስትል ጆሮ አልሰማ አይል ሰማናት
ባለፉት ሃያሁለት አመታት ከስሙኒ ማራገቢያ ሻጭነት ተነስተው ዛሬ ቢጠሯቸው የማይሰሙ ሚሊየነሮች በሆኑበት ታጋይ ከበርቴዎች ልማታዊ ዘራፊዎች ከራሳአቸው አልፈው ተርፈው ለቅምጦቻቸው ሳይቀር የቅንጦት መኪና ስጦታ የሚያበረክቱበት የወታደራዊ አዛዠነት ከቁመታቸው በላይ የታደላቸው የትግሬው ነጻ አውጪ አባሎች የሚሰሩት ቪላ ኢንቨስት የሚያደርጉት ገንዘብ ከደደቢት ይዘው የመጡት ነው ካልተባለ በስተቀር አለም የሚያውቃቸው አዲስ አበባ ሲገቡ ከራሳቸው ተባይ ከገላቸው እድፍና ከእግራቸው ንቃቃት ውጪ የረባ ኩባያ እንኳ ያልነበራቸው ወያኔዎች የዛሬዎቹ ሻኛ ቁርሱ ወርቅ ትራሱ ለመሆን የበቁት ከደሃው ኢትዮጽያዊ አፍ ነጥቀው ለመሆኑ ማስረጃ ለመደርደር መሞከሩ ለቀባሪው ማርዳት ነው።እነዚህ የወያኔ ጉዶች ቁርበት ላይ ተወልደው ቁረበት ላይ እንዳላደጉ ዘርፈው ከሚያካብቱት ሃብት በተጨማሪ በቀል ባጫጨው አይምሮአቸው ለሚቀመጡበት የቢሮ ወንበርና ጠረጤዛ ሳየቀር በውድ ዋጋ በውጭ ምንዛሪ እንዲገዛ በማድረግ የሚያወድሙት ሃብት ስፍር ቁጥር የለውም። በችግር የሚለበለበው መላው ህዝባችን የ21 አመት የወያኔ ጉዞ የት እንዳደረሰው አርቲስቶቹ በሙዚቃ በተቀናበረ ኮሜዲ ያቀረቡት የፈጠራ ስራ ሁኔታውን በሚገባ ይገልጸዋል ብዬ ስለገመትኩ ሌላም የኮሜዲ ሙዚቃ ተጋበዙ።
የአዜብና የባሏ ጭፍራዎች እንዲህ በቅንጦት ካበዱ ዋናዎቹ ምን ሊኖራቸው እንደሚችል ለመገመት ጠንቋይ መሆንን አይጠይቅም። በአጭሩ የሌቦች አውራና የዘራፊዎች አዛዠ በግፍ የሰበሰበውን ሳይበላ የተጠራው መለስ ከምድራዊ ፍርድ ባያመልጥም በጥይት ያስፈጃቸው ብቻ ሳይሆን በረሃብ ከጠወለገች እናታቸው ደረቅ ጡት እየማጉ በሞት የተነጠቁት ጨቅላ ህጻናት ሳይቀር በአረመኔነቱ ለፍርድ ከጌታ ዘንድ እንደሚያቀርቡት እሙን ነው። የትላንቷ ኮማሪት የዛሬዎ ኤፈርት የተባለው የኢትዮጽያውያንን ደም የሚመጥ ሃገር ገዳይ ሞኖፖሊስት የቢዝነስ ተቋም ሃገሪቷ የሌላትን የገንዘብ አቅም ያካበተ ተጠያቂነቱ ማንና ለምን እንደሆነ የማይታወቅ ብድር ወስዶ የማይመልስ ሂሳቡን እንኳ ኦዲት የማያስደርግ በባልና ሚስት አመራር ይዘወር የነበረው ይህ ተቋም የማን ሆነና ነው መለስ የፔሮል ደመወዝ ተከፋይና የገንዘብ ደሃ የሚሆነው አዜብ መስፍን ለማያቅሽ ታጠኝ ዘራፊነታችሁን አለም ያወቀው ፀሃይ የሞቀው ለመሆኑ ትንሿ ማስረጃ ልጃችሁ እንግሊዝ ሃገር የምትማርበት ክፍያ ከዛች ከባሎ ደመወዝ ላይ ተቆርጦ ነው! ወይስ ልጆቻችሁ እንደ ጓድ መንግስቱ ሃይለማርያም ልጆች በሃገር ቤት እንደ ሌላው ዜጋ የመንግስት ትምህርት ቤት ነው የሚማሩት እሜዬቴ በካድሬነቶ ዘመን ትንሽ እንኳ ሂሳብ አልተማሩም እንዴ ቀጣፊ።
ወይዘሮ አዜብ ሌላው በዚህ ቅብጥርጥሯ ካነሳችሁ ውስጥ የመለስ ሃብት ጭንቅላቱ ነው ለዚህች ምድር ታላቅ ሃሳብ ያመጠቀ ፈላስፋ አድርገዋለች ለመሆኑ መለስ ለጥቅስ እንኳ የሚበቃ እውቀት ትቷል ወይ በየትኛው መጽሃፉ ነው ችሎታው የታየው በየትኛውስ ነጻ መድረክ ላይ ተገኝቶ ተከራክሮ ችሎታውነ ያስመሰከረው መቼመ ሴትየዋ ከዛ ከከብት በረት ካልተሻለው ፓርላማ ላይ ያለከልካይ ይቀባጥር የነበረውን ባዶ የቃላት ጋጋት በሚያቀርበው ዲስኩር እጁ እስኪግል እንዲያጨበጭብ መመሪያ የሚሰጠው ካድሬ ሁካታ ካልጠቀሰች በስተቀር ሌላ ብትጠየቅ የምትሰጠው መልስ አይኖርም። መለስ በዘመኑ ከጻፋቸው ውስጥ ህዝብ ዘንደ የደረሰው የሃገር ልዑዓላዊነትን አሳልፎ የሰጠበት የሻብያ መወድስ የተባለለት ኤርትራ
ከየት ወዴት ብሎ የደረሰው ቀሽም የክህደት ዶሴ ቀለሙ ሳይደርቅ ተሰብስቦ መቃጠሉ ይታወቃል ከዛ በተረፈ ይህ ነው የሚባል በሎጂክና በዲያሌቲክስ የዳበረ የራሱ ፈጠራ ውጤት ሳያኖር ያለፈ ቢሆንም ምንአልባት በብልጣብልጥነትና ውሸትን አጣፍጦ በማቅረብ በመልቲነቱ በመሪነት ደረጃ በዓለም ውስጥ የሚወዳደረው የሌለ የክብረ ወሰን ባለቤት ያደርገዋል።
ለሃገሩ ቀን ከሌት ሲደክም የኖረ እንደነበርም ደስኩራለች፤ ለመሆኑ መለስ የትኛውን በጎ ነገር ነው ለሃገር ያበረከተው፤ ዲሞክራሲን መልካም አስተዳደርን ፤እኩልነትን፤ ልማትን መለስ ለሃገራችን አበርክቷልን መልሱ በተቃራኒው ነው እድሜ ለመለሰ አመራር አንድነታችን ተዳክሞ ቁርሾ በህዘቦች ዘንድ እንዲኖር ተደርጓል፤ ህዝባችን በሃገር የመኖር የመስራት የመማርና ሃሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብት ተነፍጎ ሃገር ጥሎ በመሰደድ የዓለም ክብረወሰን ጨብጧል፤ መለስ በዋሾነቱ በጫት ቃሚነቱና በትንባሆ አጫሽነቱ ጭምር ለትውልዱ መልካም አርዓያ በመሆን ፋንታ የጥፋት ተምሳሌት ሆኖ ያለፈ ምግባረ ብልሹ ነበር። ሌላው መለስ በአገዛዘ ዘመኑ ብቻ ሳይሆን ለወደፊቱም ጭምር ኢትዮጽያን በማድማት ትግራይን ለማበልጸግ እቅድ ነድፎ ዘረኝነት ለትውልድ እንዲተላለፍ ጭምር ያደረ እኩይ ግለሰብ ነበር።
ውሃን ድንጋይ ያናግረዋል እንዲሉ ሴትየዋ እንደ አለት ጠጥሮ ከተጣባት ሃሰተኝነት አልላቀቅ ብላ በሞተው ሰውዬ ላይ እርግማን እንድናበዛ አደረገችን እዚህ ላይ ሴትዮይቱም ሆነ ሌላው ወገን ሊያውቀው የሚገባ በደርግ ዘመን ጠቅላይ ሚንስትር የነበረው በመልከ መልካምነቱ የሚወሳው ፍቅረስላሴ ወግደረስ በግዜው አበላል እንደ ደርግ አባል አለባበስ እንደወግደረስ ተብሎ ይነገርለት የነበረው ይህ ከፍተኛ ባለስልጣን ወያኔ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ከዚህ ግለሰብ ካዝና የተገኘው ገንዘብ በጣም ትንሽ በመሆኑ ለራሳአቸው ለወያኔዎቹ አስደንግጦዓቸው እንደነበር በግዜው ከተለያዩ ጽሁፎች አንብቤያለሁ ፤ አዎን በደረጉ ግዜ የነበረ ባለስልጣን ግፋ ቢል ከጮማና ከውስኪ የማያልፍ በዘረፋ ያልተጠመደ በአብዛኛው በደመወዙ የሚተዳደር እንደነበር ከማንም በላይ ያረጋገጡት ራሳቸው ወያኔዎች ቢሆኑም ከላይ እንደተባለው የወያኔው ባለማሎች የሚያነቀሳቅሱተ የገንዘበ መጠን ለቁጥር የሚታክት ቢሆንም እንዲህ ጥቂቶች በቅንጦት በሚቀብጡባት ሃገር የእለት ጉርስ የአመት ልብስ አጥቶ በየበረንዳው ፍግም ብሎ ከሚያድረው አውታታ ጀምሮ ዛሬ ዛሬ ቤተሰብ ልጆቹን መመገብ ተስኖት ህጻናት በየትምህርት ቤታቸው ጠኔ ሲጥላቸው መስማት የተለመደበት ቁራሽ እንጀራ ማግኘት የከበደበት የመከራ ዘመን ለመድረሳችን አንዱና ዋናው ምክንያት መለስና ቡድኑ ያለቅጥ በዘረፋ መጠመዳቸውና ዘረኛና አድሏዊ በሆነው የልማትና የዕድገት ፖሊሲያቸው ከትግራይ ክልል በስተቀር መላዋ ኢትዮጽያ የሰቆቃ ቀጠና እንድትሆን በማደረጋቸው ነው። አዜብ መስፍን የባሏን ፍሬ አልባ ተረት ትቀባጥር በነበረበት የባሕርዳር ከተማ በትንሽ ኪሎሜትር እርቀት ላይ በዘራቸው ምክንያት ውጡልን ተብለው ለዘመናት ከኖሩበት ቅያቸው ሃብት ንብረታቸው ተቀምተው የወገን ያለህ የሚሉበት ሁኔታ መለስ ዘርቶት የሄደው አረም ሃገር ሊያጠፋ ዳርዳር ያለበት ሁኔት ተፋፍሞ በሚገኝበት ሁኔታ ላይ እንኳ አለመንቃቷ የሴትዮይቱን ለከት የለሽ እብሪት ከማሳየት ባሻገር ገና ሃገሪቱ በዚሁ ሙት መንፈስ ብዙ አበሳ እንደሚመጣባት ጠቋሚ ሆኖ ይታየኛል።
ኢትዮጽያን እግዚያብሄር ይባርክ አሜን !
ትንሳዔዋን ያሰየን!!
አሜን!!!

Wednesday, March 27, 2013

Ethiopia: Prime Minister Bereket Simon

After the late genocidal dictator Meles Zenawi was rumored to have been sick, incapacitated or dead, Bereket SimonBereket Simon direct Ethiopian political direction to suit his needs. used the time cunningly to direct the course of the current Ethiopian political direction to suit his needs and the needs of few of his close allies. I have in the past written that “the End of TPLF is here”; and current political developments in Ethiopia prove that in deed, has happened. TPLF revolution, Gedli Tigray is over, caput because Bereket Simon is the undisputed victor for now.
Gedli Tigray died when the TPLF abandoned their number one agenda, Greater Tigray (Abay Tigray) after they decided to rule Ethiopia instead of Tigray. As Ambassador Cohen stated, the minority hegemony in Ethiopia is unsustainable. However, and unfortunately for the people of Ethiopia, the minority regime was able to hold-on to power using force, intimidation and by rigging elections. They managed for a while by dividing the nation along ethnic lines and with the blessing of Western donors that funded the dictatorship unreservedly in pursuit of their agendas and interests.
The disappearance of Meles Zenawi fueled speculations about succession and the country’s future. The cloud of secrecy favored one person and that person is information Minister Bereket Simon who used the time to plot Ethiopia’s future political makeup and leadership. Bereket’s agenda are based on his need for his personal safety, since he has made many enemies from within the political circles of TPLF. And to ensure that the successors are friendly to him as well as his allies.
Bereket also had a lot in his favor. He had the ears of Meles Zenawi throughout, hence he was privy to classified information, the process, contacts, the agendas, strategies and he understood the messages, the tone, and the methodology of the regime since he directed it. Therefore, it was easy for Bereket to maintain the contacts and, importantly, to sell his succession agenda to the West particularly the US, which he was able to do rather easily.
The US recognized the transition immediately. Firstly, Hillary Clinton met with Hailemariam Desalegn and soon thereafter a call from President Barack Obama was made acknowledging US support for Hailemariam. This was a major victory for Bereket since it meant the continuation of US support and that translated to continuity for the regime.
That set off the juxtaposition by the various factions of the regimes inner-circle against those previously marginalized by Meles, Bereket and Azeb Mesfin. These include characters like Sibhat Nega that felt that they may have an opportunity to get back into the game after the death of Meles Zenawi.
Initially, there was a great deal of campaigning by these parties to gain public support. That fizzled because they hid the inner-tassel from the public until the mouthpiece of Bereket Simon, Aigaforum.com, posted red inked headline that announced, “Passing the Torch, TPLF Style! Veteran leaders of the TPLF, Amb Seyoum Mesfin, Amb Berhan G/kirstos, Arkebe Equbay and Zeray Asgedom have resigned and will be replaced in the TPLF CC as part of the ongoing process to renew the TPLF leadership by newcomers. The veterans contribution to the success of the TPLF/EPRDF was immense. Sources told us Seyoum’s farewell speech was so touchy many cried! (March 20, 2013)”
The statement above is laughable, childish however true to the duplicitous nature of these thugs that have terrorized the people of Ethiopia and the region for over two decades.
For long, the people of the region have seen these thugs undermine their intelligence when they make up stories like, “Sources told us Seyoum’s farewell speech was so touchy many cried!” The reality however is that Seyoum was forced-out. Many have reported that Seyoum was trying to mediate between the two factions and worked hard to bring them together fruitlessly. He was not expecting his eviction. Berhan G/kirstos was also forced out. In fact, he did not show up to the so called gathering of farewells because he was angry.
Moreover, what does it mean when they claim, “Passing the Torch, TPLF Style?” TPLF stands for Tigray People Liberation Front, Tigrayan revolution or Gedli Tigray. This raises some questions: A) is TPLF handing off power, B) if these ejected individuals were members of the TPLF politburo and thus revolutionaries does that mean that they retired from being revolutionaries and, C) is Gedli Tigray/TPLF done as a revolutionary entity…
The reality is that the TPLF core is sidelined, marginalized and replaced by a handful that have devised a new strategy on how to rule Ethiopia. In a strategy designed to set stage for the next election, the mouth piece of Bereket Simon, Aigaforum.com, released a list of the names in an attachment as part the statement quoted. But what is glaringly obvious is how dangerously divisive it is and how deceptive they try to be. The headline is about the TPLF passing the torch but the question is to whom. The list of names the duplicitous Aigaforum attached to its declaration is for IHADEG or the central committee members of Ethiopia. Therefore, does it mean that the TPLF handed its powers to this central committee? The fact remains; this is a way that Bereket and Azieb are maneuvering in order to deceive the people of Ethiopia and Tigray in particular.
In addition, it is worth noting how the key actors namely Bereket Simon and Azeb Mesfin positioned themselves within the political dynamic of the newly formed political structure; Azieb Mesfin as a the TPLF and curiously Bereket Simon as Amhara National Democratic Movement (ANDM) central committee members.
The question how is it possible for Bereket to position himself with the Amhara group and Azieb with TPLF? The history of this duo is tied to TPLF’s. Thence, why position in this manner? But that is precisely the point. Azieb and Bereket have positioned themselves strategically to ensure control of these groups and regions and to pin them against each other if needed.
The alliance of Bereket and Azieb is far more dangerous than that of Meles because they do not represent the core of the constituencies they claim to represent. Azieb could not represent TPLF or Tigray after knocking off all those who came to power with Meles as TPLF. And how is Bereket Simon of TPLF going to represent Amhara?
It is also worth noting, if one goes through the entire list of the newly elected members of TPLF and ANDM, there is a huge gap in the way that Ethiopian Muslims are represented or, not at all. Are there no Muslims in the Amhara and Tigray regions of Ethiopia? This is a sign that these individuals are not interested on the unity of the people or future stability of Ethiopia, just the power.
Conclusion
Ethiopia is going through another major transition. This transition will determine the long and short term future of the country for worse. Because there is no way that the alliance between Azieb and Bereket can indefinitely marginalize major ethnic, religious communities and political organizations of the nation. The transition signals a power shift in motion; fait accompli. The reason, the US will always opts for continuity and stability and Bereket Simon has sold that effectively to the US, a major financier of the regime and the Ethiopia’s military. Hence, any change that comes could only be expected from the people. Bereket Simon has done everything to ensure continuity and positioned himself as a major player. In fact, he is the undisputed key or main figure in Ethiopia.
Awetnayu@hotmail.com

Monday, March 25, 2013

29 Ethiopian commando soldiers defect to Eritrea

March 24, 2013 — A total of 29 Ethiopian commando forces, who were trained in Blaten Special Force Institute, have defected toA total of 29 Ethiopian commando forces, who were trained in Blaten Special Force Institute, have defected to neighboring Eritrea. neighboring Eritrea.
The soldiers vowed they will liberate Ethiopia from what they say is an oppressive and ruthless dictatorship, according to their communiqué released on Saturday.
Ethiopia is no stranger to high profile military defections. in 2005, eight Ethiopian air force pilots, who were training in Israel, defected and claimed asylum at an Eritrean embassy in Israel.
Similarly, In 2006, over 300 Ethiopian troops, including Brigadier General Kemal Gelchu,who along with trusted colonels,defected to Eritrea.

Friday, March 22, 2013

የመቐለው ዘጋቢ “አሸባሪ” ተባለ

የሰሞኑን የህወሃት ስብሰባ እና ውሎ ከመቐለ ሲዘግብ የነበረው አብርሃ ደስታ፤ በህወሃት ሰዎች ማስፈራሪያ እና ዛቻ እንደደረሰበት ገለጸ። ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ የፌስ ቡክ አካውንቱንም እንዳይሰራ አድርገውበት ነበር። አብርሃ ስለሰሞኑ ውሎው ውንዲህ በማለት ጽፏል።
! …….. “ኣሸባሪ” ነኝ ………..!
ትናንት በሰሩት ነገር ገርሞኝ ወድያ ወዲህ ስል ስለ ህወሓት ጉባኤ መረጃ ኣላሰባሰብኩም ነበር። ወደ ማታ ኣከባቢ በማላውቀው ስልክ ተደወለልኝ። ከተወሰነ ሰጣገባ በኋላ “ኣንተ ኣሸባሪ ነህ። በኣሸባሪነት እንደምንትያዝ ኣትጠራጠር” ኣለኝ።
“ኣዎ ኣሸባሪ ነኝ። ያሸበርኳቹ ያህል ነው የሚሰማኝ። ምክንያቱም ባላሸብራቹ ኑሮ የኔን ፌስቡክ ለማስዘጋት ባልተረባረባቹ ነበር” መለስኩለት።
ስልኩን ጀሮየ ላይ ጥርቅም ኣድርጎ ዘጋው።
“ለካ እንዲህ ለነፃነት የሚቆሙ፣ የፈለጉትን የሚፅፉ፣ ስለ ፍትሕ የሚዘምሩ ግለሰዎች ናቸው ‘ኣሸባሪ’ ተብለው በኣምባገነን ገዢዎች የሚሰየሙት” ስል ኣሰላሰልኩ። “ኣሸባሪ” የሚለውን ስም ወድጀዋለሁ። “ኣሸባሪ” መሆን ደስ ይላል። ጥያቄው መሆን ያለበት ‘የሚሸበረው ኣካል ማነው?’ (ሰለማዊ ህዝብ ወይስ ገዢው መደብ) ነው። ምናልባት እኔ “ኣሸባሪ” ከተባልኩ በኔ የተሸበረው ገዢው ፓርቲ ብቻ ነው።
ግን ገዢው መደብ የሚያሸብሩ ሰዎች ሌላ ስም ሊሰጣቸው ይገባል እላለሁ። ምክንያቱም መሪዎቻችን ስልጣናቸውን ያለ ኣግባብ ተጠቅመው ሰለማዊ ህዝብ ሲያሸብሩ ምን ብለን ልንሰይማቸው ነው? መንግስትን የሚቃወም “ኣሸባሪ” ከተባለ፣ ህዝብን በጭቆና የሚያሸብር ባለስልጣንስ ????
ከጭቆና በላይ ሽብር የለም። ምክንያቱም ጭቆና ማስፈራራት፣ ግድያ ……… ምናምን (ሰው ፈርቶና ተሸብሮ ሳይቃወም እንዲገዛ ለማድረግ የሚደረጉ ጥረቶች የሽብር ተግባራት ናቸው)። “ሽብር” ማለት’ኮ ኣንድ ኣካል ራሱ የሚፈልገውን ተግባር በሌሎች ሃይል በመጠቀም ወይ በማስፈራራት ለመጫን ሲሞክር ነው። ሌሎችን እያስፈራራ ያለው ማነው??? እኔ ወይስ ገዢው ፓርቲ? ኣሸባሪ ማነው? ማነው ሰለማዊ ዜጎችን በማፈን እያሸበረ ያለው?
ይሄንን ሳስብ ከቆየሁ በኋላ ትንሽ ቀለል ኣለኝ። ‘መንግስትን መቃወም ትክክል ነው’ ማለት ነው ብዬ በራሴ ተፅናናሁ። ምክንያቱም መቃወም ኮ የሚያስፈልግ የምንቃወምበት ምክንያት ሲኖረን ነው። ይሄው ምክንያት ኣገኘን። የሚቃወም ሰው ማፈን ዓፈናን በመቃወም መንግስትን ለመቃወም በቂ ምክንያት ነው።
ዛሬ ጠዋት ኣንዳንድ መረጃዎች ደረሱኝ። ባለፈው ቅዳሜና እሁድ (ለህወሓት ጉባኤ ድጋፍ ለማሰባሰብ ሰልፍ በተጠራ ግዜ) ስለ ሰልፉ ኣስፈላጊነትና የትእምት ንብረትነት ፅፌ ነበር። ከዚህ በመነሳት የተወሰኑ የፖሊስ መኮነኖችና የደህንነት ተጠሪዎች በጉዳዩ ተወያይተው እኔን ለማሰር ሓሳብ ኣንስተው ምክንያት በሚያፈላልጉበት ግዜ ሳይስማሙ ቀርተዋል።
የማክሶኞ ኣጀንዳ ባብዛኛው ‘የመለስ ታሪክ’ መተረክ ነበር (ከጉባኤው ኣጀንዳ ዉጭ)። ሰኞ በፃፍኳቸው ነጥቦች (ስለ ጉባኤው ኣሰራርና የድርጅት ሥራ ተግባራት፣ ስለ ፍትሕ ጉድለት፣ ስለ ህወሓት ምስጢር ባጠቃላይ) ትናንት ሮብ ኣጀንዳ ሁነው ውለዋል። “ሚስጢር እየወጣ ነው። የጉባኤው ምስጢር መጠበቅ ኣለበት” ተብሎ ከመድረክ ከባድ ማስጠንቀቅያ ተሰጥተዋል። ከቤትም “ምስጢራችን ከሌሎች ከምንሰማው በራሳችን የሚድያ ሰዎች ቢነገር ኣይሻልም ወይ?” የሚል ኣስተያየት ስለተሰጠ ሬድዮ ፋና ኣንዳንድ ነጥቦች (በተለይ ስለተቀነሱ የህወሓት ኣመራር ኣባላት ስም ዝርዝር) ማሰራጨቱ ሰምቻለሁ።
ሌላው ሳይታሰብ (በህወሓት ጉባኤ ታሪክ ለመጀመርያ ግዜ) ኣጀንዳ የሆነው የትእምት ጉዳይ ነው። “ትእምት ላይ ያነጣጠረ ዘመቻ ተከፍቶብናል” የሚል ሓሳብ ኣንስተው ድርጅቱ ጥሩ እየሰራ እንደሆነ ተሳታፊዎችን ለመጀንጀን ሞክረዋል። ትእምት ሌላ የብረታ ብረት ፋብሪካ እንደሚከፍትና በመሰቦ ሲሚንቶ በኩል ደግሞ የፕላስቲክ ፋብሪካ (በ ስድስት ቢልዮን ብር ካፒታል) እንደሚገነባ ተነግረዋል።
ትናንት ማታ ዛሬ ለሚመረጡ 45 የማእከላዊ ኮሚቴ ኣባላት 50 እጩዎች መርጠዋል። ኣርከበ ዕቁባይ፣ ስዩም መስፍንና ብርሃነ ገብረክርስቶስ ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ከማእከላዊ ኮሚቴ ኣባልነት ተቀንሰዋል። ኣብዛኞቹ (የተቀነሱት) ከነኣርከበ ዕቁባይ ቡድን ናቸው። ጉባኤው ዛሬ ይጠናቀቃል።
ባጠቃላይ ግን በፌስቡክ የሚነገሩ ወሬዎች በህወሓት ጉባኤ ከፍተኛ ጫና ፈጥረዋል። በርስበርሳቸው ኣለመተማመንና መወቃቀስ ተያይዘውታል። የኔ ፌስቡክ ለማስዘጋት ከተቋቋመ ግብረ ሃይል የተወሰኑ የማእከላዊ ኮሚቴ ኣባላት በኣስተባባሪነት ተሳትፈዋል። ከተወሰነ ኣከባቢ ወይ ወረዳ በመጡ ሰዎች (You may guess) የኔን ፌስቡክ እንዲዘጋ ለማድረግ “የራሱ ስም ኣይደለም” በማለት (ጉባኤው በሰላም እንዲጠናቀቅ) ወደ Facebook Admin ሪፖርት እንዲያደርጉ መመርያ ተሰጥተዋል።
ኣዎ ኣሸባሪ መባል ደስ ይላል። ህወሓቶች እንዲህ በጣም ፈሪዎች መሆናቸው ኣላውቅም ነበር። በፌስቡክ እንዲህ ይሸበራሉ ብዬ ኣላሰብኩም ። ኣሁን ግን ራሳቸው ኣጋለጡ።

Wednesday, March 20, 2013

Ethiopia 'blocks' Al Jazeera website The leading website Ethiomedia.com has been blocked since 2007

Al Jazeera’s English and Arabic websites are reported to have been blocked in Ethiopia, raising fresh fears that the government is continuing its efforts to silence the media.
Though the authorities in Addis Ababa have refused to comment on the reported censorship, Google Analytics data accessed by Al Jazeera shows that traffic from Ethiopia to the English website had plummeted from 50,000 hits in July 2012 to just 114 in September. Traffic data revealed a similar drop for the Arabic website, with visits to the site dropping to 2 in September from 5,371 in July.
A blogger, who cannot be identified for his own safety, said Ethiopian censors had been targeting Al Jazeera since the Qatar-based network began airing coverage of ongoing protests against the way in which spiritual leaders are elected in the Horn of African nation.
The steep decline in web traffic began on August 2 last year, the same day that Al Jazeera Mubasher aired a forum with guests denouncing the government's "interference" with Muslim religious affairs, and three days after Al Jazeera English published an article detailing deadly ethnic clashes between two of the country's southern tribes.
Attempts by Al Jazeera to get an official response from authorities failed.
Poor track record
Ethiopia is ranked 137 out of 179 surveyed nations on the latest Press Freedom Index of Reporters Without Borders (RSF), an international advocacy group for press rights.
Both RSF and the Committee to Protect Journalists (CPJ) have tied Ethiopia's deteriorating media environment, in part, to a 2009 anti-terrorism law that has been used to sentence 11 journalists since its ratification.
"The usage and practice of this law is illegal. It has a clause that makes whoever writes about so-called terrorist groups, which are mostly normal opposition groups, a terrorist," CPJ's East Africa Consultant Tom Rhodes told Al Jazeera.
"Now it's got to the point that the law is being used to label those in the Muslim community conducting peaceful protests to defend their right to choose their spiritual leaders as terrorists. It's a sad state of affairs."
CPJ says Ethiopia is the second-highest jailer of journalists in Africa after neighbouring Eritrea, were seven journalists are currently detained.
Both the RSF and CPJ have expressed concern over reports that the country has begun using much more sophisticated online censorship systems over the last year, including ones that can identify specific internet protocols and block them.
Since Ethiopia's government owns the sole telecommunications provider in the country, Ethio Telecom, it allows authorities to tightly control internet freedom.